July 19, 2012
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Blog Archive
-
▼
2012
(270)
-
▼
July
(15)
- ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ሕመም የዋልድባ መነኰሳት ተጠያቂ ተደረጉ
- የአቡነ ጳውሎስ የማዕረግ ስም ላይ “ዓለም አቀፍ የሰላም አምባሳደር” የሚል ተ...
- ዝክረ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ /ሐምሌ 2003 ዓ.ም./
- የፓትርያሪክ አቡነ ጳውሎስ በዓለ ሢመት - በሼራተን አዲስ
- የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የፓትርያርክነት ማዕርግ የተቀዳጀችበት የነጻነት በዓል...
- በዋልድባ መነኰሳት ላይ የሚካሄደው እስርና እንግልት ተባብሶ ቀጥሏል
- ልዩ የውይይትና የመረጃ ልውውጥ መድረክ፤ በሲያትል
- For Your Information
- የሲያትል ምእመናን አቡነ ፋኑኤልን በይፋ ተቃወሙ፤ እንዳይመጡም ተስማሙ
- በጀርመን ስለ ዋልድባ ተጠርቶ የነበረ ሰላማዊ ሰልፍ እንዳይካሄድ በፓትርያርኩ ታ...
- What a Comedy!!!
- የላስ ቬጋስ ኪዳነ ምሕረት ወቅዱስ ሚካኤል ቤተ ከርስቲያን ከአቡነ ፋኑኤል ጋር ...
- ጠቅ/ቤተ ክህነት “ጉባኤ አርድእት” ነን ባዮች በመንበረ ፓትርያርኩ እንዳይሰበሰ...
- የታሰሩት የዋልድባ መነኰሳት በነዋሪው ተቃውሞ ለተቃጠለው የፕሮጀክቱ ዶዘር እና...
- ሰበር ዜና - የዋልድባ ሰቋር ኪዳነ ምሕረት ገዳም በፌዴራል ፖሊስ ተከቧል
-
▼
July
(15)

Must Read Documents
"1/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት/ የመንበረ ፓትርያርክ ጠ/ጽ/ቤት አስተዳዳራዊ እና መዋቅራዊ ችግሮች የዳሰሰ ምልከታ"
አዘጋጅ፡- ልዑልሰገድ ግርማ የጠ/ቤ/ክ/ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ
Click HERE to read.
2/ የቅ/ሲኖዶስ የጥቅምት 2004 ዓ.ም አጀንዳዎች እና ውሳኔዎች፤ እንዲሁም ተያያዥ ዶኩመንቶች:: Click HERE to read and scroll down to (Page 5-20).
አዘጋጅ፡- ልዑልሰገድ ግርማ የጠ/ቤ/ክ/ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ
Click HERE to read.
2/ የቅ/ሲኖዶስ የጥቅምት 2004 ዓ.ም አጀንዳዎች እና ውሳኔዎች፤ እንዲሁም ተያያዥ ዶኩመንቶች:: Click HERE to read and scroll down to (Page 5-20).

2 comments:
በጣም ጥሩ ማስታውሻ ነው። ሰዉየዉንም በትክክል የሚገልጠዉ ይህ ፎቶግራፍ ነው። ግን ጽዋው ሞልቶአል? ወይስ ገና ጥቂት ይቀረዋል???
ፊንሐስ
የጎላው ሰለሞን! መቼም ስም ቀይሮ ሀሜት ትችላላችሁ:: የጎላ ልጆች ስትባሉ ግን ከአገልግሎት ይልቅ ዘለፋ ሥራችሁ ሆነ እንዴ:: ከታላላቆቻችሁ የወረሳችሁት ይህ እኩይ ተግባር ግን የት እንደሚያደርሳችሁ በቅርብ የምናየው ይሆናል:: ለጎላ ምን ሰርታችሁ ይሆን ይሄ ሁሉ መንቦጣረር? የተሞሉትን ከመተንፈስ በፊት ጎላዎች ሁለቴ አስቡ:: ለምጠይቃችሁ ምላሽ ይኖራችሁ ይሆን? የሚያማምሩ ጨርቆችን እየለወጣችሁ ስትለብሱ ከመዝሙር ያለፈ አስተዋጽዋችሁ ምን ነበር? ጎደለ ለማለት የሚቻለው የራስን ካዋጡ በኋላ አይደለ እንዴ? ቅዱስነታቸው ምንም አልሰሩም ብሎስ መከራከር ይቻላል? ስኬት የምትሉት እናንተ ምን ጠብቃችሁ ነው? እስኪ የቤት ሥራ ልስጥዎ በቀላሉ አምስቱን ፓትርያርኮች ብቻ ያወዳድሩና ስኬት ምን መሆኑንም ያሳዩን? ከተወቀሱም ለምን ብቻቸውን? በየአገረ ስብከቶቻቸው በግልና በጋራ በሲኖዶስ ሌሎቹስ ምንአደረጉ? አባባሎ በዘመነ ደርግ ጠፍቷል ለምንለው ሁሉ ተጠያቂው ፕሬዝዳንቱ ብቻ ነው እንደማለት አይቆጠርም? በአገር ደረጃስ ድምጹን ከፍ አድርጎ ሙግቱን ያቀረበ አቡን የታለ? ትናንትም ዛሬም? ከዚህ ይልቅ ለማናችንም ጠቃሚው ለነገ ያስፈልጋል የምንለውን አይነት መሪ ሰንበት ት/ቤታችሁም ሆነ ማንም በማዘጋጀት የተጋን እንደሆነ ነው:: እውነት ለመናገር በዚህ መንገድ መጠቀሚያ እንጂ አትራፊ ትሆናላችሁ ብዬ አልገምትም:: አቶ ሰሎሞን በዚህ ተግባሮ የሚያስደስቱት ይበዛ ይሆናል ምክንያቱም የቤተ ክርስቲያን ጠላቶችም ተደምረው የሚስቁበት ተግባር በመሆኑ:: ጥቂትም ብንሆን የሚያሳዝኑን የቤተ ክርስቲያን ልጆች መኖራችንን መዘንጋት አልነበረቦትም:: ወደፊትም እንዲህ አይነቱ ተግባር የከናንን ርግማን የሚጠራ በመሆኑ ተማክራችሁ ልታስወግዱት ይገባል:: የሰው ቁጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያመጣምና ጠንቀቅ ማለት ሳያሻን አይቀርም::
Post a Comment