(ደጀ ሰላም፤ የካቲት 16/2002 ዓ.ም፤ ፌብሩዋሪ 23/2010)፦ የብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስን እረፍት ከሰማንበት ጊዜ ጀምሮ እርሳቸውን የተመለከቱ የተለያዩ ዜናዎች ስናስነብብ መቆየታችን ይተዋሳል። የቀብር ሥፍራቸውን በተመለከተ “ቅዱስ ሲኖዶስ የብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስን ውግዘት አንስቶ ሥርዓተ ቀብራቸው በኢትዮጵያ እንዲፈጸም፣ አስከሬናቸውም ለጵጵስናቸው በሚገባ ክብር፣ አበው ጳጳሳት በሚያርፉበት በመ/ፀ/ቅ/ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን እንዲያርፍ ወስኗል። በዚሁ በአሜሪካን አገር እንዲቀበሩ የሚፈልጉም አሉ። እርስዎስ በየት እንዲፈጸም ይመርጣሉ?” በሚል ባዘጃነው የድምጽ መስጫ (ፖል) 518 ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ 434ቱ (83%) አዲስ አበባ ቢቀመሩ እንደሚመርጡ ሲጠቁሙ፣ 84ቱ (16%) ደግሞ እዚሁ አሜሪካ እንዲቀበሩ እንደሚሹ መልስ ሰጥተዋል። መቸም ያለነው ነጋ ጠባ ፖል (Poll) በሚሰበሰብበት "በሰለጠነው ዓለም" ነውና በተለይም ውሳኔው በእጃቸው ያለ ወገኖች ይህንን ቁጥር ከግምት ያስገቡት ዘንድ እንጠቁማለን።
ቸር ወሬ ያሰማን፣
አሜን
February 24, 2010
Blog Archive
-
▼
2010
(305)
-
▼
February
(18)
- ክርክሩ ቀጥሏል፤ የሚበጀንን እንምረጥ
- Your Comments, አስተያየቶቻችሁ!!!
- ስለ ብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስ የቀብር ሥፍራ የአንባብያን ድምጽ (Poll)
- በዛሬው የየካቲት 16 የኪዳነ ምሕረት በዓለ ንግሥ ላይ ፀሐይ በቀስተ ደመና ተሸ...
- “አርማጌዶን” ስብከትን በተመለከተ በድምጽ የተሰጡ አስተያየቶች (Part 3)
- “አርማጌዶን” የስብከት ካሴት ስለ እርሱ እንደሚናገር ዲ/ን በጋሻው ተናገረ፤ የ...
- ብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስ ሲታወሱ፦ ዝግጅት በአሜሪካ ድምጽ (VOA)፣ ቅንብር በ...
- ቅዱስ ሲኖዶስ “የብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስን ውግዘት ማንሣቱን”፣ በኢትዮጵያ እን...
- ቅዱስ ሲኖዶስ የብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስን ውግዘት አነሣ
- “የት ይቀብሩ ይሆን?” - “ቤተ ክርስቲያን አሁን አንድ ትሆን ይሆን?” -...
- “ቋሚ ሲኖዶስ” በብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስ ቀብር ጉዳይ ተነጋገረ
- “አርማጌዶን” ስብከትን በተመለከተ በድምጽ የተሰጡ አስተያየቶች
- ሰበር ዜና/Breaking News - አሜሪካ የሚገኙት ብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስ ...
- የመሐል ዘጌ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በእሳት ተቃጠለ ተባለ
- “አርማጌዶን” በድምጽ የተዘጋጀውን ስብከት ያዳምጡ እና አስተያየቶን ይስጡ!!!
- “አርማጌዶን” የተባለ አነጋጋሪ የስብከት ሲዲ ተለቀቀ
- Ethiopian women: trafficked and trapped in Lebanon...
- Somali Islamists al-Shabab 'join al-Qaeda fight'
-
▼
February
(18)