(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 17/2009)
በቅርቡ የተጠናቀቀው የቅ/ሲኖዶስ ስብሰባ በተፈለገው መልኩ ባይሄድም “ፓትርያርኩ አሸነፉ” መባሉን ግን እንደማይቀበሉ አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች ገለፁ። ሌሎች ደግሞ ደገፉ:: እነዚሁ በክህነት አገልግሎትና በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የተሰማሩ አስተያየት ሰጪዎች እንደተናገሩት ጉዳዩ ለጥቅምት የተቀጠረ በመሆኑ ፓትርያርኩን “አሸንፈዋል” ማለት እንደማይገባ አስረድተዋል።
ከተወሰኑት ውሳኔዎች መካከል የፓትርያርኩ ሕገ ቤተ ክርስቲያንን መቀበል፣ የበላኢ ቅ/ሲኖዶስ እንጂ ፓትርያርኩ አለመሆናቸውን መቀበላቸው እንዲሁም ሥራ አስፈጻሚው ሥራውን እንዲቀጥል መፍቀዳቸው መልካም ዜናዎች መሆናቸውን የተናገሩት አስተያየት ሰጪዎቹ የአቡነ ሳሙኤልን አለመመለስ ብቻ ተመልክተን ፓትርያርኩን አሸናፊ ማድረግ አይገባም ብለዋል።
ይህንን የሚተቹ ሌሎች አስተያየት ሰጪዎች በበኩላቸው አሁን በቤተ ክርስቲያን የተፈጠረውን ሁኔታ ለማሻሻል እድል ቢኖርም ውሳኔዎቹ ግን ከላኢ እንደተገለጸው ለቤተ ክርስቲያናችን መልካም ሆነው የሚገኙ አይደሉም ብለዋል። ሥራውን እንዲቀጥል የተፈቀደለት ሥራ አስፈጻሚ ተጠሪነቱ ለፓትርያርኩና ለሥራ አስኪአጁ መደረጉ ትልቅ ውድቀት መሆኑን በአብነት ያነሳሉ።
እስቲ እናንተስ ምን ትላላችሁ?
July 20, 2009
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Blog Archive
-
▼
2009
(275)
-
▼
July
(75)
- ጠቅላይ ቤተ ክህነት “አዲስ ነገር ጋዜጣን” ከሰሰ
- +++++++ - - - - - - ???? ?? About Mahibere Kidusa...
- "ኘትርክናው ከሆነላችሁ መልካም" ግብጻውያን
- ለቅዱስነትዎ ይድረስ
- ‘‘ለሀገር ፍቅር ሬዲዮ" አዘጋጅ ለአቶ ንጉሤ የተሰጠ መጠነኛ አስተያየት
- በደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሚኒያፖ...
- ርዕሰ አንቀጽ፦ “ደጀ ሰላም” የማን ናት?
- እስከ ጥቅምት ቅ/ሲኖዶስ ስብሰባ ምን እንሥራ?
- አቡነ ቄርሎስ የቤተ ክህነት ግቢን ለቀቁ
- ፓትርያርኩ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት ኃላፊዎችን ሰበሰቡ፤ መመሪያ ሰጡ
- ጉዞ ወደ እስክንድርያ በድጋሚ? እንዴት ተደርጎ!!!
- ‹‹ማርቆስ አባታችን እስክንድርያ እናታችን›› ብለን ወደ ቀደመው ድንኳን እንሂድ...
- ድንቄም ተቆርቋሪ
- የወቅቱን የቤተ ክርስቲያን ችግር አስመልክቶ ብፁዕ አቡነ አብርሃም ጥሪ አስተላለ...
- የቤተ ክህነቱ ማፊያ ቡድን አሁንም አልተያዘም፤ ውንብድናው ከተፈፀመ ሳምንት ሆ...
- “ብሩን መልስና ተመለስ ወደ እውነት” (ለንጉሴ ወ/ማርያም)
- የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ ዝግጅት በቅንጭቡ፤ ኪነ ጥበባዊ ቅንብር በዳን
- ጳጳስ
- የማፊያው ቡድን ድምጽ ንጉሴ ወ/ማርያም ፓትርያርኩ “ገንዘብ በመቀበል ጵጵስና ይ...
- የሎንዶን ደ/ሰ/ቅ/ማርያም ሰበካ ጉባዔ በአባቶች ላይ የተፈጸመውን ወንጀል አወገ...
- ሰበር ዜና (Breaking News) መንግሥት “ፓትርያርኩን ተቃወሙ” ያላቸውን ...
- “ፓትርያርኩ አሸነፉ” መባሉን አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች ተቃወሙ፤ ሌሎች ደገፉ...
- የማፊያው ቡድን ድምጽ በአሜሪካ “ማጥቃት” ጀመረ፤ የቁልቢ ብር ሥራውን እየሠራ ...
- አንዳንድ ነጥቦች ስለ ሕገ ቤተ ክርስቲያን
- ስለ ቅ/ሲኖዶስ ስብሰባዎችና ውሳኔዎች ሒደት የአዲስ ነገር ጋዜጣ ልዩ ሪፖርታዥ
- Comments To Be Moderated
- የግርግሩ ፍጻሜ ማግሥት
- የሁለቱ ወር የቅ/ሲኖዶስ ውጣ ውረድ ሲጠቃለል፤ ሪፖርታዥ
- ስውሩ የአቡነ ጳውሎስ እጅ ድል አደረገ፤ ስብሰባው “የፓትርያርኩን አቋም በመደገ...
- People Who Attacked Ethiopian Bishops Are not Arre...
- የቤተ ክህነቱ ማፊያ ቡድን አሁንም አልተያዘም፤ የመንግሥት ደህንነቶች ሳይኖሩበት...
- አባቶች አካላዊ ጉዳት እንዳልደረሰባቸው ታወቀ
- (ሰበር ዜና፣ Breaking News) ብፁዓን አባቶች ላይ አደጋ ተጣለ
- የሥራ አስፈጻሚው ዕገዳ ተነሣ
- በመንግሥት አደራዳሪነት ዝግ ስብሰባ እየተደረገ እንደነበረ ታወቀ
- ሪፖርተር ጋዜጣ የተሳሳተ መረጃ እያሰራጨ ነው
- Question And Answers About the Holy Synod Meeting:...
- Challenge the Idea Not The Person: How Deje Selam ...
- ሰበር ዜና (Breaking News):- አባቶች በመጨረሻ ተፈራረሙ!!!! የፈረሙ...
- ለአጋእዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ በዓል እንኳን አደረሳችሁ
- የቅ/ሲኖዶስ ስብሰባ ዛሬ ማክሰኞም ይቀጥላል
- አቡነ ገብርኤልና አቡነ ሙሴ ለምን ያውካሉ?
- ይህ ሁሉ ስለምን ደረሰብን? ምንስ እናድርግ?
- ስብሰባው ያለምንም ውሳኔ ተበተነ
- ቅዱስ ሲኖዶስ በፓትርያርኩ ሰብሳቢነት እየተነጋገረ ነው
- የጥብዐት ቁልፍ - Key To Resolution
- የብፁዕ ወቅዱስ ሥልጣን “ልጓም እንዲበጅለት” የሚፈልጉ ወገኖች እነማን ናቸው?
- “ቸር ወሬ ያሰማን”
- ግብር አልባ ለሆነው የሥልጣን ወንበር ጥበቃ የተደረገ ሞት ሽረት
- መንግሥት አቋሙን ገለጸ፣ አቡነ ሳሙኤል ተለቀቁ፣ ስብሰባው ይቀጥላል
- በተዋሕዶ ነን ወይ ?
- ምርጥ ንግግሮች ስለ ወቅቱ የቤተ ክርስቲያናችን ጉዳይ
- እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤
- ሰበር ዜና (Breaking News) እና ሪፖርታዥ፦ የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ በአ...
- ወ/ሮ እጅጋየሁ ወይስ የዘመኗ ኤልዛቤል?
- ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔው ላይ ሳይፈርም ቀረ፤ ጋዜጠኛው ተደበደበ
- ቅ/ሲኖዶስ የፓትርያርኩን “ሁሉን አቀፍ ሥልጣን” ገፈፈ፣ “እንደራሴ” ሾመ
- ደጅሽ ላይ ቆሜ እጠራሻለሁ
- በሃይማኖት ጣልቃ አለመግባት እስከ ምን?
- የቅ/ሲኖዶስ ስብሰባ ቀጥሏል
- “ማኔ ቴቄል ፋሬስ” (ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ 5) “እግዚአብሔርን የማያውቁ የእ...
- ቅ/ሲኖዶስ ዛሬም ሳይሰበሰብ ቀረ
- “የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ያለ ፓትርያርኩ መሪነትም ቢሆን ይካሄዳል” (ቋሚ ሲኖዶ...
- "ለቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ተግባራዊነት የሚጠበቅብንን ሁሉ በማድረግ እንትጋ"
- በዘመናት መካከል የተገኘ ዘመን የማይሽረው ልዕልና
- አስቸኳዩ የቅ/ሲኖዶስ ስብሰባ እንዳይካሄድ ከፓትርያርኩ ተቃውሞ ቀረበ
- ግልጽ ደብዳቤ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በእስዎም በኩል ለቤተ ክርስቲያኗ ሲ...
- አያሌው ግራኝ ወይስ በረከት ግራኝ? (ክፍል 2)
- የወርቅ ኢዩቤልዩ እንዲህ አይከበርም ያለ ማነው? የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን መን...
- Ayalew Gobeze named "Ayalew Gragn"
- የቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ስብሰባ ተጠራ
- “አዘክሪ” - አዲስ ብሎግ (ግለ-ጦማር)
- Patriarch Paulos Denied Ark News
- እግድ የተጣለባቸው የፓትርያርኩ ረዳት ሊቀ ጳጳስ ስብሰባ አካሄዱ
- በደሴ ከተማ በምዕመናንና ፖሊስ መካከል በተደረገ ግጭት ሁለት ሰዎች ተገደሉ
-
▼
July
(75)
5 comments:
በመጀመሪያ ሀሳባቸውን በሰጡ ሰዎች ሀሳብ እስማማለሁ:: የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ የሚለው " ታግዶ የነበረው የቅዱስ ሲኖዶስ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዕግዱ ተነስቶለት ሊመራበት የሚያስችለው ውስጠ ደንብ ከሚመደቡለት ባለሙያዎች ጋር በመሆን አዘጋጅቶ እንዲያቀርብ የሚዘጋጀው የመተዳደሪያ ደንብ እስከሚቀርብ ድረስም ከቤተ ክርስቲያኒቱ የአመራር አካላት ጋር እየተመካከረ እንዲሰራ ተወስናል::" ነው:: ሥራውን እንዲቀጥል የተፈቀደለት ሥራ አስፈጻሚ ተጠሪነቱ ለፓትርያርኩና ለሥራ አስኪአጁ መደረጉ " የሚለው አባባል ሰዎች ከራሳቸው አመንጭተው ካልሆነ በስተቀር በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ውስጥ ያለው "እየተመካከረ እንዲሰራ" የሚለው ቃል አዲስ አማርኛ ካልመጣ መስተቀር ተጠሪነቱ ለፓትርያርኩና ለሥራ አስኪአጁ " የሚል ትርጉም በጭራሽ አይሰጥም:: ደጀሰላሞችም ለወደፊቱ እንዲሁ ወደቀ ሲባል ተሰበረ የሚል ነገር እንደማይደግማችሁ እተማመናለሁ::
http://www.ethiopiafirst.com/news2009/July/Synod_Meglecha_17July09.pdf
የቤተ ክርስቲያ አምላክ ቤተ ክርስቲያናችንን ይጠብቅ::
I understand why the majority of people said 'tesebere' when they hear 'wodeqe'. We need change and that sense of feeling the change was ignited by the still banned Archbishop (Abune Samuel). So when we couldn't hear his ban was lifted, we become disappointed. But as to me, it is really a great development and no one won but the Church which deserve the much needed change.
የውሃ የዉሃ ምን አለኝ ፍልውሃ አይነት ካልሆነ በስተቀር "እየተመካከረ እንዲሰራ" ማለት????
ድርድር እንደ ደርድር ማለት አይመስልም?
I think it is fair to say that in the long run our church, including the clergy(Mahebere Kahenat), and followers of the Ethiopian Orthodox Church have won. The whole episode have brought out in the open the maner in which our beloved church has been miss-run for the past 17 years(For those of us who did not know). We have heard from great fathers of the church in plain language how Abune Paulos abused the power he had been entrusted with and reduced the church to another cash coffer to his cronies. I hope there will now be many more people(kahenat and memenane)who with calm mind, with deep prayers for God's help, and with purpose think forward on how the church admistration can be enhanced and be made transparent. People should be able to distinguish between what is the religion(the one we all accept without quetioning and deep faith) and the adminstrative roles of the various organs of the church which should be evolving all the time. If our church is to blossom and be a force for good for the followers and the country as a whole, lots of questions need to be raised and answered.
ደም ያለበት ጳጳስ
(የመነኩሴው ደም ይጮኻል!)
ከምዕመን (ናይሮቢ - ኬንያ) መስከረም 1999 ዓ.ም.
ከዘፍጥረት ዓለም - ከኦሪት ትዕዛዛቱ
… “አትግደል” … ነበር ቃሉ - አንደኛው ከአሥርቱ፤
እግዚኦ ማኅረነ ክርስቶስ …!
ነፍሰ-ገዳይ ሲሆን ጳጳስ …
ያውም “ብፁዕ ወቅዱስ …”
(… ቃለ-ክርስቶስ ከጥንት የምናውቀው
ሳዑል ወደ ጳውሎስነት ሲቀየር ነው፤
በኛስ ዘመን ጉድ መጣብን
ጳውሎስ ሳዑል ሲሆንብን!!)
… የመነኩሴው ደም ይጮኻል - የፈሰሰው ከታቦቱ ስር
የሰማዕትነት ዋጋ - እማይዘነጋ ለዘወትር!
… ንስኀ ሳይገባ ለራሱ
ሳትማር ተኮናኝ ነፍሱ
እንዴት ሊያስተምረን ነው ጳጳሱ?!
አባታችን ሆይ የሰማዩ - በቃ! በለን አሁንስ
“ነፍሰ-ገዳይ” ጳጳስ እየዞረ - ምናለ ታቦት ባያረክስ?
አቡነ ዘበሰማያት … - ኢትዮጵያን ይቀር በላት
ነፍሰ-ገዳይ ጳጳስ - ዳግም እንዳይነግሥባት!
አቤቱ ኧረ ተለመነን!?
ለዘላለም ዓለም አሜን!!!
Post a Comment