(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 13/2009)
ዛሬ ጠዋት የጀመረውና አቡነ ጳውሎስን “ሲለምንና ሲማጸን” የዋለው የቅ/ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ ያልምንም ውሳኔ፣ የፓትርያርኩ ዉሳኔም ሳይቀለበስ መበተኑን የደጀ ሰላም ሪፖርተሮች ከሥፍራው አስታውቀዋል።
ገና ከጠዋቱ ሕገ ቤተ ክርስቲያንና የስብሰባ ደንብ ያልነበረው ጉባዔው “እርስዎ መሰብሰብ አይችሉም” ማለት ሲገባው ያንን ሳያደርግ በመቅረቱ ሲታመስ ውሎ ንፋስ እንደገባው አቧራ ተበትኖ አድሯል። ከ45 ያላነሱ ቅ/ሲኖዶስ አባላት የተገኙበት ይህ ጉባዔ በቤተ ክርስቲያኒቱ ታሪክ የቅዱስ ሲኖዶስን ሥልጣን በይፋ ለፓትርያርኩ በማስረከብ “ቅዱስ ሲኖዶስን ያፈረሰ ጉባዔ ተብሎ ሊጠቀስ ይገባዋል” የሚሉ አሉ።
በነገሩ የተበሳጩት ብፁዕ አቡነ ናትናኤል ስብሰባውን ጥለው ሲወጡ እነ አቡነ ገብርኤል ደግሞ ለቅዱስነታቸው የሥልጣን ዘመን መርዘም ሲከራከሩ ተሰምተዋል። ባለፈው ሳምንት የስብሰባ ሒደት የፓትርያርኩ”ደጋፊ” ተብለው የተፈረጁት ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ ከሌሎቹ በተሻለ ሕግንና የስብሰባ ሥርዓትን ለማስጠበቅ ሲሞክሩ ውለዋል ተብሏል።
ነገሩ በዚሁ ስላለቀ፣ ነገ ማክሰኞም የአጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ በዓለ ንግስ በመሆኑ ስብሰባው ይኖራል ተብሎ አይጠበቅም።
ደጀ ሰላም በበኩሏ “ምንም የማይሳነው፣ ታሪክን መለወጥ የሚችለውን አምላክ ተስፋ እናድርግ፣ ቸር ወሬ ያሰማን” ትላለች ።
ደጀ ሰላም በበኩሏ “ኢታርዕየነ ሙስናሃ ለቤተ ክርስቲያን - የቤተ ክርስቲያንን ጥፋት አታሳየን፤ ምንም የማይሳነው፣ ታሪክን መለወጥ የሚችለውን አምላክ ተስፋ እናድርግ፣ ቸር ወሬ ያሰማን” ትላለች ።
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Blog Archive
-
▼
2009
(275)
-
▼
July
(75)
- ጠቅላይ ቤተ ክህነት “አዲስ ነገር ጋዜጣን” ከሰሰ
- +++++++ - - - - - - ???? ?? About Mahibere Kidusa...
- "ኘትርክናው ከሆነላችሁ መልካም" ግብጻውያን
- ለቅዱስነትዎ ይድረስ
- ‘‘ለሀገር ፍቅር ሬዲዮ" አዘጋጅ ለአቶ ንጉሤ የተሰጠ መጠነኛ አስተያየት
- በደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሚኒያፖ...
- ርዕሰ አንቀጽ፦ “ደጀ ሰላም” የማን ናት?
- እስከ ጥቅምት ቅ/ሲኖዶስ ስብሰባ ምን እንሥራ?
- አቡነ ቄርሎስ የቤተ ክህነት ግቢን ለቀቁ
- ፓትርያርኩ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት ኃላፊዎችን ሰበሰቡ፤ መመሪያ ሰጡ
- ጉዞ ወደ እስክንድርያ በድጋሚ? እንዴት ተደርጎ!!!
- ‹‹ማርቆስ አባታችን እስክንድርያ እናታችን›› ብለን ወደ ቀደመው ድንኳን እንሂድ...
- ድንቄም ተቆርቋሪ
- የወቅቱን የቤተ ክርስቲያን ችግር አስመልክቶ ብፁዕ አቡነ አብርሃም ጥሪ አስተላለ...
- የቤተ ክህነቱ ማፊያ ቡድን አሁንም አልተያዘም፤ ውንብድናው ከተፈፀመ ሳምንት ሆ...
- “ብሩን መልስና ተመለስ ወደ እውነት” (ለንጉሴ ወ/ማርያም)
- የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ ዝግጅት በቅንጭቡ፤ ኪነ ጥበባዊ ቅንብር በዳን
- ጳጳስ
- የማፊያው ቡድን ድምጽ ንጉሴ ወ/ማርያም ፓትርያርኩ “ገንዘብ በመቀበል ጵጵስና ይ...
- የሎንዶን ደ/ሰ/ቅ/ማርያም ሰበካ ጉባዔ በአባቶች ላይ የተፈጸመውን ወንጀል አወገ...
- ሰበር ዜና (Breaking News) መንግሥት “ፓትርያርኩን ተቃወሙ” ያላቸውን ...
- “ፓትርያርኩ አሸነፉ” መባሉን አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች ተቃወሙ፤ ሌሎች ደገፉ...
- የማፊያው ቡድን ድምጽ በአሜሪካ “ማጥቃት” ጀመረ፤ የቁልቢ ብር ሥራውን እየሠራ ...
- አንዳንድ ነጥቦች ስለ ሕገ ቤተ ክርስቲያን
- ስለ ቅ/ሲኖዶስ ስብሰባዎችና ውሳኔዎች ሒደት የአዲስ ነገር ጋዜጣ ልዩ ሪፖርታዥ
- Comments To Be Moderated
- የግርግሩ ፍጻሜ ማግሥት
- የሁለቱ ወር የቅ/ሲኖዶስ ውጣ ውረድ ሲጠቃለል፤ ሪፖርታዥ
- ስውሩ የአቡነ ጳውሎስ እጅ ድል አደረገ፤ ስብሰባው “የፓትርያርኩን አቋም በመደገ...
- People Who Attacked Ethiopian Bishops Are not Arre...
- የቤተ ክህነቱ ማፊያ ቡድን አሁንም አልተያዘም፤ የመንግሥት ደህንነቶች ሳይኖሩበት...
- አባቶች አካላዊ ጉዳት እንዳልደረሰባቸው ታወቀ
- (ሰበር ዜና፣ Breaking News) ብፁዓን አባቶች ላይ አደጋ ተጣለ
- የሥራ አስፈጻሚው ዕገዳ ተነሣ
- በመንግሥት አደራዳሪነት ዝግ ስብሰባ እየተደረገ እንደነበረ ታወቀ
- ሪፖርተር ጋዜጣ የተሳሳተ መረጃ እያሰራጨ ነው
- Question And Answers About the Holy Synod Meeting:...
- Challenge the Idea Not The Person: How Deje Selam ...
- ሰበር ዜና (Breaking News):- አባቶች በመጨረሻ ተፈራረሙ!!!! የፈረሙ...
- ለአጋእዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ በዓል እንኳን አደረሳችሁ
- የቅ/ሲኖዶስ ስብሰባ ዛሬ ማክሰኞም ይቀጥላል
- አቡነ ገብርኤልና አቡነ ሙሴ ለምን ያውካሉ?
- ይህ ሁሉ ስለምን ደረሰብን? ምንስ እናድርግ?
- ስብሰባው ያለምንም ውሳኔ ተበተነ
- ቅዱስ ሲኖዶስ በፓትርያርኩ ሰብሳቢነት እየተነጋገረ ነው
- የጥብዐት ቁልፍ - Key To Resolution
- የብፁዕ ወቅዱስ ሥልጣን “ልጓም እንዲበጅለት” የሚፈልጉ ወገኖች እነማን ናቸው?
- “ቸር ወሬ ያሰማን”
- ግብር አልባ ለሆነው የሥልጣን ወንበር ጥበቃ የተደረገ ሞት ሽረት
- መንግሥት አቋሙን ገለጸ፣ አቡነ ሳሙኤል ተለቀቁ፣ ስብሰባው ይቀጥላል
- በተዋሕዶ ነን ወይ ?
- ምርጥ ንግግሮች ስለ ወቅቱ የቤተ ክርስቲያናችን ጉዳይ
- እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤
- ሰበር ዜና (Breaking News) እና ሪፖርታዥ፦ የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ በአ...
- ወ/ሮ እጅጋየሁ ወይስ የዘመኗ ኤልዛቤል?
- ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔው ላይ ሳይፈርም ቀረ፤ ጋዜጠኛው ተደበደበ
- ቅ/ሲኖዶስ የፓትርያርኩን “ሁሉን አቀፍ ሥልጣን” ገፈፈ፣ “እንደራሴ” ሾመ
- ደጅሽ ላይ ቆሜ እጠራሻለሁ
- በሃይማኖት ጣልቃ አለመግባት እስከ ምን?
- የቅ/ሲኖዶስ ስብሰባ ቀጥሏል
- “ማኔ ቴቄል ፋሬስ” (ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ 5) “እግዚአብሔርን የማያውቁ የእ...
- ቅ/ሲኖዶስ ዛሬም ሳይሰበሰብ ቀረ
- “የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ያለ ፓትርያርኩ መሪነትም ቢሆን ይካሄዳል” (ቋሚ ሲኖዶ...
- "ለቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ተግባራዊነት የሚጠበቅብንን ሁሉ በማድረግ እንትጋ"
- በዘመናት መካከል የተገኘ ዘመን የማይሽረው ልዕልና
- አስቸኳዩ የቅ/ሲኖዶስ ስብሰባ እንዳይካሄድ ከፓትርያርኩ ተቃውሞ ቀረበ
- ግልጽ ደብዳቤ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በእስዎም በኩል ለቤተ ክርስቲያኗ ሲ...
- አያሌው ግራኝ ወይስ በረከት ግራኝ? (ክፍል 2)
- የወርቅ ኢዩቤልዩ እንዲህ አይከበርም ያለ ማነው? የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን መን...
- Ayalew Gobeze named "Ayalew Gragn"
- የቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ስብሰባ ተጠራ
- “አዘክሪ” - አዲስ ብሎግ (ግለ-ጦማር)
- Patriarch Paulos Denied Ark News
- እግድ የተጣለባቸው የፓትርያርኩ ረዳት ሊቀ ጳጳስ ስብሰባ አካሄዱ
- በደሴ ከተማ በምዕመናንና ፖሊስ መካከል በተደረገ ግጭት ሁለት ሰዎች ተገደሉ
-
▼
July
(75)

Must Read Documents
"1/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት/ የመንበረ ፓትርያርክ ጠ/ጽ/ቤት አስተዳዳራዊ እና መዋቅራዊ ችግሮች የዳሰሰ ምልከታ"
አዘጋጅ፡- ልዑልሰገድ ግርማ የጠ/ቤ/ክ/ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ
Click HERE to read.
2/ የቅ/ሲኖዶስ የጥቅምት 2004 ዓ.ም አጀንዳዎች እና ውሳኔዎች፤ እንዲሁም ተያያዥ ዶኩመንቶች:: Click HERE to read and scroll down to (Page 5-20).
አዘጋጅ፡- ልዑልሰገድ ግርማ የጠ/ቤ/ክ/ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ
Click HERE to read.
2/ የቅ/ሲኖዶስ የጥቅምት 2004 ዓ.ም አጀንዳዎች እና ውሳኔዎች፤ እንዲሁም ተያያዥ ዶኩመንቶች:: Click HERE to read and scroll down to (Page 5-20).

6 comments:
ስብሰባው ያለምንም ውሳኔ ተበተነ አላችሁ? እውነት ነው ምንም ቁም ነገርና መልካም ስራ ባሁኑ ዘመን ከማንም መጠበቅ አያስፈልግምና ምክንያቱም ቤተ ክርስቲያናችን ለእውነት የቆመና አላማ ያለው አበት የላትምና ይህንን ስል ግን በጣም እያዘንኩና እራሴንም እየወቀስኩ ነው። እያንድነዱ ሊቀ ጳጳስ ዛሬ የሚናገሩትና ነገ የሚናገሩት በጣም የተለያየና አሳፋሪ በመሆኑ ለሁሉም ግን ለአባቶቻችንም መልካም ስራ ሰርተው ቤተ ክርስቲያኗንና መንጋውን በቅንነት አገልግለው እንዲያልፉ እኛንም ከመፍረድና እንዲህ ተባለ እንዲህ ሆነ ከማለት ይጠብቀን። ግን ይህ ሁሉ የእኛ ሃጢአት ብዛት ነው አበው ምን ይላሉ መሰላችሁ የሰዎች ሃ ጢአት ሲበዛ "...እግዚአብሔር ሕዝቡን ሊቀጣ ሲያስብ እግዚአብሔርን የማያውቅ ጨካኝ ገዥ ያስነሳል።" ይላሉ እናም እግዚአብሄር ለቤተ ክርስቲያነችን መልካሙን ነገር ያድርግልን ከውጭ ጠላት ሳይሆን ከውስጥ ጠላት ይጠብቅልን። አሜን
Thank you deje selam for update information.I really disappointed by the Holy sinod members. are they our representative? i have no word to say any thing. Every churh members GOd can change with in a mimit please pray.
ቤተ ክርስቲያን ሆይ ደጆችሽ አይዘጉ
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በዙሪያዋ ስንት ችግሮች ተጋርጠውባትና ከበዋት ባለችበት ሁኔታ ውስጣችን እንዲህ መሆኑ አሳዛኝ የትውልድ ታሪክ ነው። ይህንን ስብራት ባለቤቱ ራሱ ይታደጋት።
ቸር ያሰማን
ስለዚች ቤተክርስቲያን ሰላም እባላችሁ በያለንበት እንፀልይ በየአብያተክርስቲናቱ በየገዳማቱ ምህላ ፀሎት ይድረስ ወደ ሰው ሳይሆን ወደ እግዚአብሔር እንጩኽ ለሰባት ቀን እናልቅስ ቤተክርስቲንን የምትወዱ ሰዎች እባካችሁ አልቅሱላት በአንድነት በሕብረት አናልቅስ በእውነት ለሰባት ቀን በያለንበት እንጸልይ ዳዊት እንድገም በትረድንግል ነኝ ወላዲተአምላክ መፍትሄውን ትስጠን አሜን
Hello Deje Selam,
I have been following ur news and it was giving me a clue about what is going on in our church.But today's news is different from what Awramba times published it.
Awramba times published that Abune Paulos has been forced to leave his power. Please Check it on EMF and tell us the truth.
Either u r conveying a wrong message or Awramba is doing it.
Deje-selam's news corresponds with today's VOA news. Addisu said "No agenda found a resolution" and many of the fathers are not willing to talk to him on the phone.
Post a Comment